Selam goes Addis with swedish singer Kristin Amparo!

13256430_1203360053029176_886517465758533158_n-1 torsdag 28 mars 2019 / / Taggar:

Selam in collaboration with the Sweden Embassy will present a special event on Friday March 29 at the Sweden Embassy, Addis Ababa compound.  The event will include live music, circus show and networking sessions with a theme of Selam Ethio-Swedish night that features the performance of Kristin Amparo from Sweden and Negarit Band from Ethiopia. Selam Culture forum, a discussion between cultural actors, higher officials, media personnel and other stakeholders will take place prior to the Ethio-Swedis Night. The event is part of the projet Culture Leads the Way, funded by Sida.

ሰላም ከስዊድን ኤምባሲ ጋር በመተባበር እርብ መጋቢት 20 ፥ 2011 ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ በስዊድን ኤምባሲ አዲስ አበባ ግቢ ውስጥ ልዩ ዝግጅት ያቀርባል:: ዝግጅቱ የሰላም ኢትዮ-ስዊዲሽ ምሽት በሚል መሪ ቃል የቀጥታ ሙዚቃ የሰርከስ ትርዒት እና የባለሙያዎች ግንኙነት መድረክ ያካትታል:: በዚህ ዝግጅት ላይ ክርስቲን አምፓሮ ከስዊድን እና ነጋሪት ባንድ ከኢትዮጵያ የሙዚቃ ስራዎቻቸውን የሚያቀርቡ ሲሆን ቀድም ብሎ በቀኑ መርሃ ግብር ሰላም የባህል መድረክ ፤ የባህል ተዋናዮች፣ ከፍተኛ ባለስልጣናት፣ የሚዲያ ባለሙያዎች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት መካከል ውይይት ይደረጋል።

föregående nyhetnästa nyhet

Läs mer om projektet

Kontakta oss

  • Address: Mäster Mikaels Gata 2B, 116 20 Stockholm
  • Email: E-mail: info@selam.se
  • Phone:
go-top